ድምጽ ቴሌቶን በመቀሌ ተካሄደ ጁላይ 22, 2019 ሙሉጌታ አጽብሃ Your browser doesn’t support HTML5 በትናንትናው ዕለት በትግራይ ክልል መቀሌ ከተማ በተዘጋጀው ቴሌቶን ገቢ ማሰባሰብያ መርኃግብር ከግማሽ ቢልዮን ብር በላይ ለትግራይ ልማት ለማበርከት ቃል ተግብቷል።