ቴሌቶን በመቀሌ ተካሄደ
Your browser doesn’t support HTML5
በትናንትናው ዕለት በትግራይ ክልል መቀሌ ከተማ በተዘጋጀው ቴሌቶን ገቢ ማሰባሰብያ መርኃግብር ከግማሽ ቢልዮን ብር በላይ ለትግራይ ልማት ለማበርከት ቃል ተግብቷል።
Your browser doesn’t support HTML5