በጦርነቱ ንጹሃን ዜጎች እንዳይጎዱ ጥንቃቄ እንደሚደረግ ተገለፀ

Your browser doesn’t support HTML5

ህወሓት በትግራይ ክልል በሚገኙ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ካምፖች ላይ ጥቃት እንደፈፀመ የሚገልፁ ሪፖርቶች በእጅጉ እንዳሳሰቧቸው የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፔዎ ገለጹ።