የትግራይ ክልላዊ መንግሥት የአማራ ክልል ታጣቂዎችን እንዲያስወጣ አሳሰበ

Your browser doesn’t support HTML5

“የአማራ ክልል ታጣቂዎቹን ከትግራይ ክልል በአስቸኳይ እንዲያወጣ፤ ወደ ክልሉ ተጨማሪ ኃይል ለማስገባት የሚደረገው እንቅስቃሴ ሊቆም ይገባል” ሲል የትግራይ ክልል መንግሥት ዛሬ /ቅዳሜ/ መግለጫ አውጥቷል።