ድምጽ በሴቶች የሚደርሰውን ጥቃት ለመቃወም የታቀደ ሰልፍ ተከለከለ ኦክቶበር 17, 2019 Your browser doesn’t support HTML5 በትግራይ ክልል በሴቶች ላይ የሚደርሰው ጥቃት ለመቃወም በቀጣይ እሁድ በመቀሌ ከተማ ለማካሄድ የታቀደው ሰላማዊ ሰልፍ የከተማው አስተዳድር ከለከለን ሲሉ አዘጋጆቹ ተናገሩ።