በትግራይ ክልል ከ1ሺህ በላይ የህግ ታራሚዎች እንዲፈቱ ተወሰነ
Your browser doesn’t support HTML5
በትግራይ ክልል የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል ሲባል 1ሺህ 6መቶ አንድ የህግ ታራሚዎች በይቅርታ እንዲፈቱ ተወሰነ።
Your browser doesn’t support HTML5