በትግራይ ክልል ከ1ሺህ በላይ የህግ ታራሚዎች እንዲፈቱ ተወሰነ

Your browser doesn’t support HTML5

በትግራይ ክልል የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል ሲባል 1ሺህ 6መቶ አንድ የህግ ታራሚዎች በይቅርታ እንዲፈቱ ተወሰነ።