የትግራይ ክልል ተደራዳሪዎች መግለጫ

Your browser doesn’t support HTML5

በፌዴራል መንግሥትና በህወሓት መካከል ደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ ላይ የተካሄደው የሠላም ሥምምነትና ኬንያ ዋና ከተማ ናይሮቢ ውስጥ የተፈረመውን የአፈፃፀም ስምምነት የትግራይን ሕዝብ ሕልውና መሰረት በማድረግ የተካሄደ መሆኑን በትግራይ በኩል ተደራዳሪ የነበሩ ገለፁ።

በትግራይ ክልል በኩል ተደራዳሪ የነበሩት አቶ ጌታቸው ረዳና ጄኔራል ፃድቃን ገብረ ትንሳኤ በጉዳዩ ላይ ለክልሉ መገናኛ ብዙሃን መግለጫ ሰጥተዋል።