በትግራይ ክልል በተካሄደው ጦርነት ተሽከርካሪዎቻቸው የተወሰዱባቸው ባለንብረቶች አቤቱታ
Your browser doesn’t support HTML5
በትግራይ ክልል በተካሄደው ጦርነት ወቅት በሽህዎች የሚቆጠሩ ተሽከርካሪዎቻቸው የተወሰዱባቸው መሆኑን ባለንብረቶች ተናገሩ።
Your browser doesn’t support HTML5