በትግራይ ክልል የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ኮማንድ ፖስት ውሳኔ

Your browser doesn’t support HTML5

በትግራይ ክልል የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ለመከላከል ተብሎ በወጣው ዐዋጅ እንዲዘጉ ተወስኖ የነበሩ አንድ አንድ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ዳግም እንዲከፈቱ የክልሉ የወረርሽኙ መከላከል ኮማንድ ፖስት ወስኗል።