የትግራይ ክልል መሪ ለአፍሪካ ህብረት በጻፉት ደብዳቤ የሰላም ጥሪ አቀረቡ

Your browser doesn’t support HTML5

የትግራይ ክልል መሪ ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካዔል ኢትዮጵያ ወደ ለየለት የእርስ በርስ ጦርነት እንዳትገባ በማለት ለአፍሪካ ህብረት በጻፉት ደብዳቤ የሰላም ጥሪ አቅርበዋል።