በተማሪዎች ላይ የተፈፀመ ጥቃት
Your browser doesn’t support HTML5
በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ የምረቃ ሥነ ሥርዓታቸውን አጠናቀው ወደ አዲስ አበባ በመመለስ ላይ የነበሩ የአዲግራት ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች አዲመስኖ በምትባል አካባቢ በደረሰ የደፈጣ ጥቃት የዘጠኝ ሰዎች ህይወት ማለፉን ተማሪዎች ተናገሩ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5