የትግራይ ክልል አስተዳደር እንደገና ይዋቀራል
Your browser doesn’t support HTML5
የመጀመሪያው ኃላፊነት የክልሉን አስተዳደር መልሶ ማዋቀር ነው ሲሉ በትግራይ የተቋቋመው ጊዚያዊ አስተዳደር ዋና ሥራ አስፈፃሚ ተናግረዋል።
Your browser doesn’t support HTML5