በመቀሌ የሚገኙ ተፈናቃዮች በችግር ላይ መሆናቸውን ተናገሩ
Your browser doesn’t support HTML5
መቀሌ ከተማ በሚገኘው የተፈናቃይ ማዕከል የሚገኙ ተፈናቃይ ሴቶችን በአሁኑ ጊዜ የሚያገኙት እርዳታ እጅግ አነስተኛ በመሆኑ ለረሃብ መጋለጣቸውን ገልፀዋል።
Your browser doesn’t support HTML5