ድምጽ የትግራይ ክልላዊ መንግሥት መግለጫ በወቅታዊ ጉዳይ ኦክቶበር 23, 2020 ሙሉጌታ አጽብሃ Your browser doesn’t support HTML5 የፌዴራሉ መንግሥት ለትግራይ አርሶ አደሮች የሴፍቲኔት ወይም የምግብ ለሥራ ፕሮግራም በጀት የሚውል 285 ሚሊዮን ብር ከለከለ ሲል የትግራይ ክልላዊ መንግሥት አስታውቋል።