በትግራይ ክልል በጣለው ከባድ ዝናብ በህይወት እና በንብረት ላይ ጉዳት አደረሰ

Your browser doesn’t support HTML5

በትግራይ ክልል ማዕከላዊ ዞን አህፈሮም ወረዳ በአለፉት ተከታታይ ቀናት በጣለው ከባድ ዝናብ ምክንያት የተከሰተ ጎርፍ በህይወት እና በንብረት ላይ ጉዳት አድርሷል።