የትግራይ ምርጫ

Your browser doesn’t support HTML5

የትግራይ ክልላዊ መንግሥት ለሚያካሂደው ምርጫ አስፈላጊ ዝግጅቶች እየተካሄዱ ናቸው ሲሉ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል ተናግረዋል።