ሳልሳይ ወያነ ትግራይ በምርጫው ሂደት እንቅፋቶች እንዳጋጠሙት ገለፀ

Your browser doesn’t support HTML5

ትግራይ ክልል ውስጥ በተካሄደው ምርጫ የተሣተፈው ሳልሳይ ወያነ ትግራይ በምርጫው ሂደት እንቅፋቶች እንዳጋጠሙት አስታውቋል። ፓርቲው ባወጣው መግለጫ ምርጫው ላይ በተሳተፉ አባላቱና በቤተሰቦቻቸው ላይ ተፅዕኖ እንደደረሰባቸው ገልጿል።