የመራጮች ምዝገባ - በትግራይ ክልል
Your browser doesn’t support HTML5
በትግራይ ክልል ለሚካሄደው ምርጫ የመራጮች ምዝገባ በዛሬው ዕለት ተጀምሯል። ለስምንት ቀናት በሚቆየው በዚህ የመራጮች ምዝገባ ከሁለት ነጥብ ስድስት ሚልዮን በላይ መራጮች ሊመዘገቡ ይችላሉ ብሏል የክልሉ ምርጫ ኮሚሽን።
Your browser doesn’t support HTML5