ወታደሮችን ወደ ቀድሞ ሕይወት ለመመለስ እየተሠራ መሆኑ ተገለፀ

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ በሁለት ዓመታት ውስጥ ከ200 እስከ 300 ሺህ የሚገመቱ የቀድሞ ተዋጊዎችን ወደ ቀደመ ሕይወታቸው

ለመመለስ እየተሠራ መሆኑን የብሄራዊ ተሃድሶ ኮምሽን ኮምሽነር አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ገለፁ::

ይህ ሥራ በዋናነት በትግራይ ይፈፀማል ያሉት ኮምሽነሩ በሌሎች አምስት ክልሎችም ተግባራዊ የሚሆን ነው ብለዋል::

የብሔራዊ ተሃድሶ ኮምሽን በዛሬው ዕለት የቀድሞ ተዋጊዎችን ወደ ነበሩበት ሰላማዊ ህይወት የመመለስ ጉዳይ አስመልክቶ በመቐለ ከተማ የምክክር መድረክ አካሂዷል።

በዚህ ዙሪያ የተጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።