ምርጫ በትግራይ ክልል

Your browser doesn’t support HTML5

የትግራይ ክልል ምክር ቤት በክልሉ ምርጫ እንዲካሄድ ወሰነ። ምክር ቤቱ በዛሬው ዕለት ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ ነው ውሳኔው ያስተላለፈው።