ድምጽ ምርጫ በትግራይ ክልል ጁን 12, 2020 ሙሉጌታ አጽብሃ Your browser doesn’t support HTML5 የትግራይ ክልል ምክር ቤት በክልሉ ምርጫ እንዲካሄድ ወሰነ። ምክር ቤቱ በዛሬው ዕለት ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ ነው ውሳኔው ያስተላለፈው።