'ትግራይ መጠበቅ አትችልም' የድረገጽ የሰብዓዊ ድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሃግብር ተካሄደ

Your browser doesn’t support HTML5

ትግራይ ካንት ዌይት ወይም ‘ትግራይ መጠበቅ አትችልም’ ሲሉ ነዋሪነታቸውን በዚህ በዩናይትድ ስቴትስ ያደረጉ የትግራይ ምሁራን እና ተወላጆች በትላንትናው ዕለት በዋሽንግተን ሰዓት አቆጣጠር ከእኩለ ቀን እስከ እኩለ ሌሊት ድረስ ክለብ ሃውስ በተሰኘ የውይይት መተግበሪያ ላይ በመገናኘት ጥናታዊ ጽሆፎችን በማቅረብ፣ በጎ ፈንድ ሚ እና በሌሎች የገንዘብ ማሰባሰቢያ መንገዶች በመጠቀም የገቢ ማሰባሰቢያ አድርገዋል፡፡