ከትግራይና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ለተፈናቀሉ ድጋፍ ተደረገ
Your browser doesn’t support HTML5
የፌደራል አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን በትግራይና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ለተፈናቀሉ ዜጎች በቂ ድጋፍ እያደረግኩ ነው ብሏል።
Your browser doesn’t support HTML5