ኮንሶ ዛሬም አልተረጋጋችም

  • እስክንድር ፍሬው

ፋይል- ኮንሶ

ኮንሶ ዛሬም እንዳልተረጋጋችና የመንግሥት ሹማምንት ደግሞ በሚቀጥሉት ቀናት ሕዝቡ ለስብሰባ እንደሚጠራ እያወጁ መሆናቸውን አንድ የኮሚቴ አባል ተናገሩ።

ትላንት ተገደሉ ከተባሉት መካከል የአንዱ ሰው ቀብር መከናወኑን የኮሚቴው አባልና አንድ የቅርብ ዘመድ ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋል። መንግስት በበኩሉ ሁኔታዎች እየተረጋጉ መሆናቸውን ይናገራል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ኮንሶ ዛሬም አልተረጋጋችም