የመካከለኛው ምስራቅ ግጭት እና የአፍሪካ ቀንድ 

Your browser doesn’t support HTML5

በመካከለኛው ምስራቅ ያለው ጦርነት ተከትሎ የሃውቲ ታጣቂዎች በቀይ ባህርና አካባቢው ላይ በመርከቦች ላይ የሚያደርሱት ጥቃት መጨመሩ ኢትዮጵያን ጨምሮ የአፍሪካ ቀንድ ሃገራትን ደህንነት ስጋት ውስጥ የጣለ መሆኑን ምሁራን ተናግረዋል:: አለም አቀፍ ማህበረሰብ ትኩረትንም መካከለኛው ምስራቅ ላይ በመሆኑ የሱዳን ጦርነት ጨምሮ አፍሪካ ቀንድ ላይ ያሉ ችግሮች ትኩረት እንዲቀንስ አድርጏል ይላሉ::

ኢትዮጵያን ጨምሮ የቀጠናው ሃገራት ወደ መካከለኛው ምስራቅ ጦርነቶች ተስበው እንዳይገቡም ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለባቸውም መክረዋል::