ድምጽ የሐረሪ ክልል ፍተሻ አካሄደ ኖቬምበር 18, 2020 አዲስ ቸኮል Your browser doesn’t support HTML5 የሐረሪ ክልል ባደረገው ፍተሻ ልዩ ልዩ ወታደራዊ ቁሳቁሶችንና ህገወጥ የገንዘብ ዝውውር ሰነዶችን መያዙን አስታወቀ። ድርጊቱን ፈጽመዋል ተብለው የተጠረጠሩ 14 ሰዎች ፍርድ ቤት የቀረቡ ሲሆን ቀሪዎቹ ሦስት ሰዎችም በቀጣይ ይቀርባሉ ተብሏል።