አዲስ አበባ —
የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 16ኛ ወንጀል ችሎት በዛሬ ውሎው መንግሥትን በሃሰት በመወንጀል እና ስም ማጥፋትን ጨምሮ በተለያዩ ክሦች የተወነጀለውን ጋዜጠኛ ተመስገን ደሣለኝን ጉዳይ ተመልክቷል፡፡
ጋዜጠኛው የተወነጀለባቸው ፅሁፎች የግል አስተያየቶችና ሙያዊ መሠረትን የተከተሉ መሆናቸውን የምሥክርነት ቃላቸውን የሰጡት ሦስተኛው የተከላካይ ምሥክር አስረድተዋል፡፡
ፅሁፎቹ ለሕጋዊነት አፅንዖት በመስጠት ሊደርስ የሚችለውን ጉዳት ለመቀነስ መሞከሩን መስክረዋል፡፡
ሂደቱን የተከታተለው መለስካቸው አምኃ ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል፤ አድምጡት፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
የጋዜጠኛ ተመስገን ደሣለኝ ሦስተኛ ምሥክር ተሰማ
የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 16ኛ ወንጀል ችሎት በዛሬ ውሎው መንግሥትን በሃሰት በመወንጀል እና ስም ማጥፋትን ጨምሮ በተለያዩ ክሦች የተወነጀለውን ጋዜጠኛ ተመስገን ደሣለኝን ጉዳይ ተመልክቷል፡፡
ጋዜጠኛው የተወነጀለባቸው ፅሁፎች የግል አስተያየቶችና ሙያዊ መሠረትን የተከተሉ መሆናቸውን የምሥክርነት ቃላቸውን የሰጡት ሦስተኛው የተከላካይ ምሥክር አስረድተዋል፡፡
ፅሁፎቹ ለሕጋዊነት አፅንዖት በመስጠት ሊደርስ የሚችለውን ጉዳት ለመቀነስ መሞከሩን መስክረዋል፡፡
ሂደቱን የተከታተለው መለስካቸው አምኃ ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል፤ አድምጡት፡፡