“ሁሉም ሰው ‘ኢትዮጵያ’ ሲል ማየት ደስ ይላል” - ቴዲ አፍሮ

Your browser doesn’t support HTML5

ከሙዚቃ ሥራዎቹ በተጨማሪ በኢትዮጵያዊ ማንነት፣ በአንድነትና በፍቅር ዙሪያ አተኩሮ ስለሚሠራ በርካቶች ከዘፋኝነት በላይ አልቀው ይመለከቱታል። ቴዲ አፍሮ “ኢትዮጵያ” የተሰኘውን አዲሱን አልበሙን በተመለከተ ከጽዮን ግርማ ጋር ቆይታ አድርጓል።