የእምቦጭ አርምን ለማጥፋት የተሰማሩ ምሁራን ቅሬታ አሰሙ
Your browser doesn’t support HTML5
በጣና ሀይቅ ላይ የተከሰተውን የእምቦጭ አረም ለማጥፋት የምርምርና የፈጠራ ሥራዎችን ይዘው የቀረቡ ምሁራንና ግለሰቦች የሚያሰራቸው አካል እንዳላገኙ ተናገሩ።
Your browser doesn’t support HTML5