የጋራ መኖሪያ ቤቶች ግንባታ በአዲስ አበባ

Your browser doesn’t support HTML5

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በመሀል ከተማ ከአምስት መቶ ሺህ በላይ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለማስገንባት ሥራ ማስጀመሩን አስታወቀ። ግንባታው ነዋሪዎችን እንደማያፈናቅልም ተገልጿል።