የዩናይትድ ስቴትስ ጠ/ፍ/ቤት ስለጥገኝነት ይግባኝ
Your browser doesn’t support HTML5
የዩናይትድ ስቴት ጠቅላይ ፍርድ ቤት በአሜሪካ የጥገኝነት ጥያቄ አቅርበው ማመልክቻቸው በኢምግሬሽን ባለሥልጣናት ውድቅ የተደረገባቸው "ይግባኝ የማለት ሕገመንግሥታዊ መብት የላቸውም" ሲል ወስኗል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5