የዩናይትድ ስቴትስ ጠ/ፍ/ቤት ስለጥገኝነት ይግባኝ

Your browser doesn’t support HTML5

የዩናይትድ ስቴት ጠቅላይ ፍርድ ቤት በአሜሪካ የጥገኝነት ጥያቄ አቅርበው ማመልክቻቸው በኢምግሬሽን ባለሥልጣናት ውድቅ የተደረገባቸው "ይግባኝ የማለት ሕገመንግሥታዊ መብት የላቸውም" ሲል ወስኗል፡፡