ኤርትራን ጨምሮ የአፍሪካ ቀንድ ሀገሮች የኢኮኖሚ ማኅበረሠብ እንዲፈጥሩ ሀሳብ ቀረበ

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያን በይፋ በመጎብኘት ላይ የሚገኙት የሱዳኑ ፕሬዚዳንት ኦማር ሀሰን አልበሽር የአፍሪካ ቀንድ ሀገሮች ኤርትራን በመጨመር አንድ የኢኮኖሚ ማኅበረሠብ ለመፍጠር መስራት አለባቸው አሉ፡፡