ሱዳን ኢትዮጵያ የድንበር ግጭቱን እያባባሰች ነው በማለት ከሰሰች

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ሱዳንና ኢትዮጵያ በሚያወዛግባቸው የድንበር አክባቢ የሚታየው ውጥረት፣ በዚህ ሳምንትም ተባብሶ ቀጥላሏ፡፡ ሱዳን፣ ኢትዮጵያ የአየር ክልሌን ጥሳ የጦር አውሮፕላኖችን እያበረረች ነው በማለትም ኢትዮጵያን ከሳለች፡፡