በዩናይትድ ስቴትስ ተማሪዎች የሀገሪቱ ም/ቤት መሳርያ ቁጥጥር ላይ ሰላማዊ ሰልፍ ወጡ

Your browser doesn’t support HTML5

ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ተማሪዎች የሀገሪቱ ምክር ቤት መሳርያ ላይ ቁጥጥር ለማድረግ የሚያስችል ውሳኔ አለመውሰዱን በመቃወምና በአንድ የፍሎሪዳ ትምህርት ቤት ላይ የተገደሉትን ተማሪዎች ለማሰብ ከትምህርት ቤቶቻቸው ወጥተዋል።