ድምጽ መሠረታዊ አገልግሎቶች ሥራ ማቆም አይችሉም ኤፕሪል 13, 2020 Your browser doesn’t support HTML5 መሠረታዊ አገልግሎትን የሚሰጡና አምራች ድርጅቶች ሥራቸውን ማቋረጥ ወይም ማስተጓጎል በአዲሱ ዐዋጅ ማስፈፀሚያ ደንብ መሠረት የተከለከለ መሆኑን ዋና ዐቃቢተ ሕግ አስታወቁ።