መሠረታዊ አገልግሎቶች ሥራ ማቆም አይችሉም

Your browser doesn’t support HTML5

መሠረታዊ አገልግሎትን የሚሰጡና አምራች ድርጅቶች ሥራቸውን ማቋረጥ ወይም ማስተጓጎል በአዲሱ ዐዋጅ ማስፈፀሚያ ደንብ መሠረት የተከለከለ መሆኑን ዋና ዐቃቢተ ሕግ አስታወቁ።