ድምጽ በደቡብ አፍሪካ ሶዌቶ ግዛት በስደተኞች ላይ ጥቃት ተፈፀመ ኦገስት 15, 2019 ገልሞ ዳዊት Your browser doesn’t support HTML5 ትናንት በደቡብ አፍሪካ ሶዌቶ ግዛት በኢትዮጵያዊያን ስፋሪዎች ላይ ጥቃት መፈጸሙ ተነገረ። የደቡብ አፍሪካ ፖሊስ ቃል አቀባይ ሁኔታዉን ለመቆጣጠር የፖሊስ ኃይል በቦታዉ ተሰማርቷል ብለዋል።