ጊቤ ሸለቆ ብሔራዊ ፓርክ ውስጥ ያሉ ጉማሬዎች እየሞቱ ነው
Your browser doesn’t support HTML5
በደቡብ ክልል በሃዲያና ጉራጌ ዞኖች መካከል የሚገኘው ጊቤ ሸለቆ ብሔራዊ ፓርክ ውስጥ ያሉ ጉማሬዎች እየሞቱ መሆኑ ታውቋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5