ጊቤ ሸለቆ ብሔራዊ ፓርክ ውስጥ ያሉ ጉማሬዎች እየሞቱ ነው

Your browser doesn’t support HTML5

በደቡብ ክልል በሃዲያና ጉራጌ ዞኖች መካከል የሚገኘው ጊቤ ሸለቆ ብሔራዊ ፓርክ ውስጥ ያሉ ጉማሬዎች እየሞቱ መሆኑ ታውቋል፡፡