ሳልቫ ኪርና የተቃውሞው መሪ ሪያክ ማቻር በሱዳን መዲና ካርቱም

Your browser doesn’t support HTML5

የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪርና ተቃዋሚው ወገን ዛሬ በ72 ሰዓታት ውስጥ ገቢራዊ የሚሆን የተኩስ ማቆም ሥምምነት ፈርመዋል።