ሪያክ ማቻር ከደቡብ አፍሪካ ጁባ ገቡ

Your browser doesn’t support HTML5

የደቡብ ሱዳን አማፅያን መሪ ሪያክ ማቻር በሁለት ዓመታት ውስጥ ለመጀመርያ ጊዜ በጦርነት ወደ ደቀቀቸው መዲና ተመልሰዋል።