የደቡብ ሱዳን ተፋላሚ ወገኖች፤

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

የደቡብ ሱዳን ተፋላሚ ወገኖች፤


ለአንድ ወር ያህል ተቋርጦ የቆየው የደቡብ ሱዳን ተፋላሚ ወገኖች የሰላም ድርድር ከቀናት በኋላ በአዲስ አበባ እንደሚጀመር የምስራቅ አፍሪካ ሃገሮች ማህበር ኢጋድ አስታወቀ።

ተቀናቃኝ ወገኞች ድርድሩን ለመቀጠል ፈቃደኛ መሆናቸውንም ኢጋድ አመልክቷል።