የደቡብ ሱዳን የእርሻና የተፈጥሮ ኃብት ሚኒስትር ሆነው ሲያገለግሉ የቆዩት እና የተቃዋሚ ፓርቲ መሪ ዶ/ር ላም አኮል ሥልጣናቸውን መልቀቃቸውን አስታውቀዋል።
አዲስ አበባ —
ምክንያታቸው ፕሬዚዳንት ሳልቫ-ኪር ማያርዲት የሰላም ስምምነቱን ፍቀውታል የሚል እንደሆነ ተናግረዋል፡፡
I have today made public my resignation from the TGONU as the agreement collapses
— Dr Lam Akol (@AkolLam) August 1, 2016
ዶ/ር ላም አኮል ለአሜሪካ ድምፅ በሰጡት ቃል ደቡብ ሱዳን ውስጥ ተግባራዊ የሚደረግ የሰላም ስምምነት የለም ብለዋል።
ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በበኩሉ የደቡብ ሱዳን ወገኖች ወደ ድርድር እንዲመለሱ እየጎተጎተ ነው፡፡
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5