የደቡብ ሱዳን ተፋላሚ ወገኖች የግንባር ለግንባር ንግግር ዛሬ ጀምረዋል፡፡
አዲስ አበባ - ዋሺንግተን ዲ.ሲ. —
የደቡብ ሱዳን ተፋላሚ ወገኖች የግንባር ለግንባር ንግግር ዛሬ ጀምረዋል፡፡
እንዲህ ዓይነቱ ጥረት ሲደረግ በያዝነው የአውሮፓ ዓመት ሦስተኛው መሆኑ ነው፡፡
የአሁኑ የግንባር ንግግር መጀመር የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆን ኬሪ አዲስ አበባ ላይ ከአካባቢው ሃገሮች መሪዎች ጋር ተገናኝተው ከመከሩበት ስብሰባ ጋር ገጥሟል፡፡
መሪዎቹና ኬሪ ደቡብ ሱዳንን ለማረጋጋት ይረዳል ባሉት ሕጋዊነት ያለው ኃይል አስፈላጊነት ላይ ተስማምተዋል፡፡
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
ደቡብ ሱዳን
Your browser doesn’t support HTML5
የደቡብ ሱዳን ሰዎች በግንባር ተገናኙ
የደቡብ ሱዳን ተፋላሚ ወገኖች የግንባር ለግንባር ንግግር ዛሬ ጀምረዋል፡፡
እንዲህ ዓይነቱ ጥረት ሲደረግ በያዝነው የአውሮፓ ዓመት ሦስተኛው መሆኑ ነው፡፡
የአሁኑ የግንባር ንግግር መጀመር የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆን ኬሪ አዲስ አበባ ላይ ከአካባቢው ሃገሮች መሪዎች ጋር ተገናኝተው ከመከሩበት ስብሰባ ጋር ገጥሟል፡፡
መሪዎቹና ኬሪ ደቡብ ሱዳንን ለማረጋጋት ይረዳል ባሉት ሕጋዊነት ያለው ኃይል አስፈላጊነት ላይ ተስማምተዋል፡፡
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡