ጁባ ያሠረቻቸውን የቀድሞ ባለሥልጣናት ለቀቀች

  • ቪኦኤ ዜና

አራቱ እሥረኞች - ደቡብ ሱዳን

ሳልቫ ኪር - የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት /ፎቶ - ፋይል/

Your browser doesn’t support HTML5

ጁባ ያሠረቻቸውን የቀድሞ ባለሥልጣናት ለቀቀች


“በአራቱ የፖለቲካ እሥረኞች ላይ የቀረቡ ክሦች እንዲሠረዙ ትዕዛዝ የሰጠሁት የደቡብ ሱዳኑን የሰላም ንግግር ሂደት ለማፋጠን ነው” ሲሉ ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር አስታውቀዋል፡፡

ፕሬዚዳንቱ ጁባ ላይ በተጠራ ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ሲናገሩ በአራቱ እሥረኞች የቀረቡ ክሦች እንዲሠረዙ ከአካባቢው ሃገሮች ጫና ሲደረግባቸው መቆየቱንም ተናግረዋል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡