የሃዋሳ ከተማ ነዋሪዎች በመከላከያ ሰራዊት ላይ የተፈፀመውን ጥቃት አወገዙ

Your browser doesn’t support HTML5

“የሃገር ተገንና ከለላ በመሆነው የመከላከያ ሰራዊት ላይ ተፈፀመ የተባለው ጥቃት ለመመከት በሚደረግ ሂደት ውስጥ ወንድም የትግራይ ህዝብ የጦርነቱ ሰለባ እንዳይሆን” ሲሉ የሃዋሳ ከተማ ነዋሪዎች ጠየቁ። በመከላከያ ሰራዊት ላይ የተፈፀመው ጥቃት አውግዘዋል።