የግጭት አፈታት ባህላዊ ሥነ ስርዓት

Your browser doesn’t support HTML5

በደቡብ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን 16 ብሄረሰቦች የሚገኙ ሲሆን ያልተዳሰሱ በርካታ ቱባ ባህሎች ባለቤቶች ናቸው፡፡ የግጭት አፈታት ባህላዊ ሥነ ስርዓት አላቸው፡፡ በአንድ መሠረታዊ ጉዳይ የተቀያየሙ እንደሆነ በባህላዊ መንገድ እረቀ ሰላም ያወርዳሉ፡፡
በዚህ ባህላዊ ሥርዓት ውስጥ የጎሳ መሪዎችና የሀገር ሸማግሌዎች ሚናቸው አያል ነው፡፡ በ4ተኛው የደቡብ ክልል ባህል አውደ ትዕይንት ላይ በሶዶ ከተማ በቀረበ በጎሳና በቤተሰብ መካከል የተፈጠረን ግጭት በባህላዊ መንገድ የሚፈቱበት ሥርዓት፡፡