“ፈለገ ሕዋ/ወደ ጠፈር የሚያቀናው መንገድ”(Pathway to Space) የሚል መጠሪያ የተሰጠው ይኸው ልዩ መርሐ ግብር፣ ቀዳሚዎቹን ተማሪዎች ማስመረቁን አስመልክታ፣ ቪኪ ስታርክ ከኬፕታውን ዘገባ አጠናቅራለች።
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
Your browser doesn’t support HTML5
በዩናይትድ ስቴትሱ ኤሮስፔስ ኩባንያ እና በደቡብ አፍሪካ የሳይንስ ተቋም ትብብር የተዘጋጀውን የጠፈር ምርምር የትምህርት መርሐ ግብር የተሳተፉ አፍሪካውያን ወጣቶች በቅርቡ ተመርቀዋል፡፡