የሶማሌ ክልል ፓርቲዎች በጋራ ለመስራት ተስማሙ

Your browser doesn’t support HTML5

የሶማሌ ክልል መንግሥት ገዢ ፓርቲ ብልጽግናና የክልሉ ተፎካካሪ ፓርቲ ኦብነግ በሶማሌ ክልል ሰላም ላይ በጋራ ለመስራት መስማማታቸውን አስታወቁ።