የሶማሌ ክልል ፓርቲዎች በጋራ ለመስራት ተስማሙ
Your browser doesn’t support HTML5
የሶማሌ ክልል መንግሥት ገዢ ፓርቲ ብልጽግናና የክልሉ ተፎካካሪ ፓርቲ ኦብነግ በሶማሌ ክልል ሰላም ላይ በጋራ ለመስራት መስማማታቸውን አስታወቁ።
Your browser doesn’t support HTML5