አዲሱ የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ለሦስት ቀናት የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ናቸው

Your browser doesn’t support HTML5

አልሸባብን በሁለት ዓመታት ውስጥ ለማሸነፍ የሚያስችል ስልት ማዘጋጀቱን የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሞሃመድ አብዱላሂ /ፋርማጆ/ አስታወቁ።