የሶማሊያ ምርጫ ሙስና እየተፈፀመበት ነው ተባለ

  • ቆንጂት ታየ

somalia map

የሶማሊያን የፓርላማና የፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ሂደት መጠነ ሰፊ የሙስና አድራጎት እየተፈፀመበት ነው የሚሉ ውንጀላዎች እየተሰሙ ነው፡፡

በጉዳዩ ዙሪያ ምርመራ ሊከፈት መሆኑም በሚቀጥለው ሣምንት አዲስ ፕሬዚዳንት ተመርጦ ማጠናቀቅ ያለበት ሂደት መጓተቱ አይቀርም ይባላል፡፡

ጀምስ በቲ ያጠናቀረውን ዘጋባ ቆንጅት ታየ ታቀርበዋለች፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

የሶማሊያ ምርጫ ሙስና እየተፈፀመበት ነው ተባለ