በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የሶማሊያ ሕዝብ እርዳታ እንዲያደርግ ጥሪ ቀረበለት

Your browser doesn’t support HTML5

"መንግሥት በድርቅ የተጎዱ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ዜጎችን ለመርዳት የሚያደርገውን ጥረት የሶማሊያ ሕዝብ እንዲያግዝ" የሶማሊያው ፕሬዝደንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ ጥሪ አቀረቡ።

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እንዳመለከተው በዚያች አገር ቁጥሩ 7 ነጥብ 7 ሚሊዮን የሚደርስ ሕዝብ በድርቁ ተጎድቷል።