የሶማሌ ክልል የክልል ም/ቤት መቀመጫውን ቁጥር አሳደገ

Your browser doesn’t support HTML5

የሶማሌ ክልል የክልል ምክር ቤት መቀመጫውን ቁጥር አሳደገ። የውሳኔው መነሻ ከ2007ቱ ምርጫ በኋላ የተፈጠሩ አዳዲስ ወረዳዎችን ለማካተት ነው ተብሏል።