የሶማሌ ክልል የክልል ም/ቤት መቀመጫውን ቁጥር አሳደገ
Your browser doesn’t support HTML5
የሶማሌ ክልል የክልል ምክር ቤት መቀመጫውን ቁጥር አሳደገ። የውሳኔው መነሻ ከ2007ቱ ምርጫ በኋላ የተፈጠሩ አዳዲስ ወረዳዎችን ለማካተት ነው ተብሏል።
Your browser doesn’t support HTML5