ድምጽ የአፋርና ሶማሌ የህዝብ ለህዝብ መድረክ ኖቬምበር 05, 2019 Your browser doesn’t support HTML5 በሶማሌ ክልል የሲቲ ዞን የሃገር ሽማግሌዎችና አመራሮች ባለፈው ሳምንት የሰላም ሚኒስቴር ባዘጋጀው የአፋርና ሶማሌ የህዝብ ለህዝብ መድረክ ሶማሌዎች ተሳታፊ አልነበርንም ሲሉ ከሰሱ።