የአፋርና ሶማሌ የህዝብ ለህዝብ መድረክ

Your browser doesn’t support HTML5

በሶማሌ ክልል የሲቲ ዞን የሃገር ሽማግሌዎችና አመራሮች ባለፈው ሳምንት የሰላም ሚኒስቴር ባዘጋጀው የአፋርና ሶማሌ የህዝብ ለህዝብ መድረክ ሶማሌዎች ተሳታፊ አልነበርንም ሲሉ ከሰሱ።